Quantcast
Channel: www.ecsu.edu.et - Building Capacities in the Public Sector.
Viewing all articles
Browse latest Browse all 364

ኢሲሰዩ የ2014 ዓ.ም የግማሽ ዓመት የሥራ አፈፃፀም ግምገማ አደረገ

$
0
0
ኢሲሰዩ የ2014 ዓ.ም የግማሽ ዓመት የሥራ አፈፃፀም ግምገማ አደረገ

የኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ ካውንስል የ2014 ዓ.ም የግማሽ ዓመት የሥራ አፈፃፀም ግምማውን የዘርፍ ም/ፕሬዚዳንቶች እና የዩኒቨርሲቲዉ የካዉንስል አባላት በተገኙበት ታህሳስ 28 ቀን 2014 ዓ.ም በህዳሴ አዳራሽ አካሄደ፡፡

በግምገማዉ መክፈቻ ላይ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚደንት ፕ/ር ፍቅሬ ደሳለኝ ለካውስሉ አባላት የእንኳን ደህና መጣችሁ ንግግር ካደረጉ በኋላ በዚህ የግማሽ ዓመት የሥራ አፈጻጸም ግምገማ ሁሉም የካዉንስል አባለት ክፍተቶችን በመለየት የነጠረ ሀሳብ እንዲያቀርቡ፤ በተለይ በ 6 ወር ዉስጥ የተከናወኑ እና ያልተከናወኑ ተግባራትን እንዲሁም ያጋጠሙ ተግዳሮቶች በዝርዝር በመለየት ለበለጠ የሥራ አፈጻጸም ቀጣይ አቅጣጫዎችን የሚቀመጡበት የግምገማ መድረክ መሆኑን በማሳሰብ ፕሮግራሙን አስጀምረዋል ፡፡


Viewing all articles
Browse latest Browse all 364

Trending Articles