$ 0 0 የኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ በመጀመሪያ፣ሁለተኛ እና ሶስተኛ ዲግሪ ያስተማራቸውን 2ሺህ 683 ተማሪዎችን ሰኔ 25 ቀን 2014 ዓ.ም የዩኒቨርሲቲው አመራር፣ የፌደራል የስራ ኃላፋዎች፣ ባለድርሻ አካላትእና ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት በዩኒቨርሲቲዉ ዋና ግቢ አስመረቀ ፡፡ ከተመራቂዎቹ መካከል 654ቱ ሴቶች ተመራቂዎች ናቸዉ።