$ 0 0 የኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ 6ኛውን የማህበረሰብ አገልግሎት ቀን እና የሲቪል ሰርቪስ የማህበረሰብ ራዲዮ ጣቢያ ኤፍ ኤም 100.5 የተመሰረተበትን 6ኛ ዓመት የተለያዩ መርሃ ግብሮች በማከናወን ግንቦት 10 ቀን 2014 ዓ.ም በአባይ አዳራሽ አከበረ፡፡