Quantcast
Channel: www.ecsu.edu.et - Building Capacities in the Public Sector.
Viewing all articles
Browse latest Browse all 364

የመንግስት ፋይናንስ አስተዳደር ስልጠናና ማማከር ማዕከል የ3ኛ ዙር ሰልጣኞችን አስመረቀ

$
0
0
የመንግስት ፋይናንስ አስተዳደር ስልጠናና ማማከር ማዕከል የ3ኛ ዙር ሰልጣኞችን አስመረቀ

የኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ የመንግስት ፋይናንስ አስተዳደር ስልጠናና ማማከር ማዕከል ከጉምሩክ ኮሚሽንና ከአለም ባንክ ጋር በመተባበር ለ45 ቀናት ያሰለጠናቸውን 70 ሴት ሰልጣኖች በሰኔ 15 ቀን 2014ዓ.ም በህዳሴ አዳራሽ አስመረቀ፡፡

ወ/ሮ ማንጠግቦሽ ከበደ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ዳይሬክተር በመክፈቻ ንግግራቸው ላይ እንዳሉት ‹‹ትልልቅ የስራና የቤተሰብ ኃላፊነቶችና ጫናዎችን ተቋቁማችሁ ለዚህ በመብቃታችሁ ልትኮሩ ይገባቹኃል፡፡›ብላዋል፡፡


Viewing all articles
Browse latest Browse all 364

Trending Articles