$ 0 0 የኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ የመንግስት ፋይናንስ አስተዳደር ስልጠናና ማማከር ማዕከል ከጉምሩክ ኮሚሽንና ከአለም ባንክ ጋር በመተባበር ለ45 ቀናት ያሰለጠናቸውን 70 ሴት ሰልጣኖች በሰኔ 15 ቀን 2014ዓ.ም በህዳሴ አዳራሽ አስመረቀ፡፡ወ/ሮ ማንጠግቦሽ ከበደ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ዳይሬክተር በመክፈቻ ንግግራቸው ላይ እንዳሉት ‹‹ትልልቅ የስራና የቤተሰብ ኃላፊነቶችና ጫናዎችን ተቋቁማችሁ ለዚህ በመብቃታችሁ ልትኮሩ ይገባቹኃል፡፡›ብላዋል፡፡