$ 0 0 2016 ዓ.ም በአገርአቀፍ ደረጃ ለሚካሄደው የ12ኛ ክፍል መልቀቅያ ፈተና ለሁለተኛ ዙር የተፈጥሮ ሳይንስ በዩኒቨርሲቲዉ ለተመደቡ ተፈታኞች ሐምሌ8 ቀን 2016 ዓ.ም በኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ ዋና ግቢ ገለጻ ተሰጠ፡፡