$ 0 0 የኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ19ኛ ጊዜ በሀገራችን ደግሞ ለ 18ኛ ጊዜ የሚከበረዉን የፀረ- ሙስና ቀን ‹‹ሙስናን መታገል በተግባር›› በሚል መሪ ቃል ህዳር 27 ቀን 2015 ዓ.ም በዩኒቨርሲቲዉ ህዳሴ አዳራሽ በተለያዩ ዝግጅቶች አከበሩ፡፡