$ 0 0 የኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ 18ኛውን የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦችን ቀን “ ብዝሃነትና እኩልነት ለሀገራዊ አንድነት“ በሚል መሪ ቃል ህዳር 21 ቀን 2016 ዓ/ም የዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች ፣ ተማሪዎችን እና ሰራተኞች በተገኙበት በፓናል ውይይት እና የጥያቄና መልስ ዉድድር በማድረግ አከበሩ፡፡